የኢትዮጵያ እና የብራዚልን የንግድ ሚዛን ለማሻሻል ሁለቱ ሀገራት በጋራ ይሰራሉ
የኢትዮጵያ እና የብራዚልን የንግድ ሚዛን ለማሻሻል ሁለቱ ሀገራት በጋራ ይሰራሉ ====================== አዲስ አበባ 28/10/2016ዓ.ም (የንቀትሚ) ኢትዮጵያ ወደ ብራዚል የምትልካቸውን ምርቶች መጠን በማሳደግ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን የንግድ ሚዛን ለማሻ
የኢትዮጵያ እና የብራዚልን የንግድ ሚዛን ለማሻሻል ሁለቱ ሀገራት በጋራ ይሰራሉ ====================== አዲስ አበባ 28/10/2016ዓ.ም (የንቀትሚ) ኢትዮጵያ ወደ ብራዚል የምትልካቸውን ምርቶች መጠን በማሳደግ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን የንግድ ሚዛን ለማሻ
======================= አዲስ አበባ 21/10/2016ዓ.ም (የንቀትሚ) በአፋር ክልል ከጁቡቲ ድንበር በ50 ኪሎ ሜትር ራዲየስ ውስጥ የሚገኙ የድንበር አካባቢ ነዋሪዎችን በጠረፍ ንግድ ተጠቃሚ ለማድረግ ከ ሰኔ 21 ቀን 2016 ዓ.ም የጠረፍ ንግድ ፈቃድ በኦንላይ
በንግዱ ዘርፍ የተገኘው አፈፃፀም በሀገራዊ የኢኮኖሚ እድገት ላይ ያለው አስተዋፅኦ ከፍተኛ ነው:-የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ፍሠሃ ይታገሱ(ዶ/ር)
ወደ ሀገር የሚገቡ ምርቶች ተስማሚና ደረጃቸውን የጠበቁ እንዲሆኑ አዋጁ ትልቅ ፋይዳ እንደሚኖረው ቋሚ ኮሚቴው አስታወቀ
የጥራት መሰረተ ልማት ዘርፍን አገልግሎት አሰጣጥንና ተደራሽነትን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር በትኩረት ይሰራል፡፡
የምግብ ደህንነት በዘላቂነት ለማረጋገጥ የጥራት ስርዓት መዘርጋትና ግንዛቤ መፍጠር ትኩረት ተሰጥቶት ሊሰራ እንደሚገባ ተገለፀ፡፡ ========================= አዲስ አበባ 30/09/2016ዓ.ም(ንቀትሚ) አለም አቀፍ የምግብ ደህንነት ቀን ዛሬ በዓለም ለ6ኛ ጊዜ በ
አዲስ አበባ 30/09/2016ዓ.ም (ንቀትሚ) የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር የንግድ ትስስርና ወጪ ንግድ ፕሮሞሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ካሳሁን ጎፌ ከዓለም አቀፍ የስደተኞች ድርጅት(IOM) ልኡካን ጋር የጠረፍ ንግድን ማሳለጥ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ተወያዩ፡፡
የህብረተሰቡን ጤናና ድህነት እንዲሁም ጥቅም ከመጠበቅ አንጻር ሸማቹ ህብረተስብ ይህን ከላይ የተጠቀሰውን ባች ምርት እንዳይጠቀም በየደረጃው ባለው የክልል እና የከተማ አስተዳደር ንግድ እንዲሁም የጤና ቢሮዎች በኩል ለህብረተሰቡ ግንዛቤ እንዲሰጥ እና ጥብቅ ክትትልና ቁጥጥር እ